ቀን 21/2/2018 ዓ.ምለ 12ኛ እና 11ኛ ተማሪዎች በሙሉ 1.ነገ (22/2/2018 ) ገላን 2ኛ ደ/ት/ቤት የተመደባችዉ 2:00 እንድትገኙ ።2. ሌሎች ተማሪዎች ነገ ማጠናከሪያ ት/ት ስለምጃመር በሰአት እንድትገኙ እያሳሰበን ወላጆች አስፈላጊ ክትትል እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን ።በእለቱ የማይገኙ ተማሪዎች ት/ቤቱ አላፊነት የማይወድ መኑን ።